ሪፖርተር ጋዜጣ ከተመሠረተ 15 ዓመታት ሞሉት Ethiopian Reporter October 10, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ሴንተር ሥር የሚታተመው ሪፖርተር ጋዜጣ ከተመሠረተ 15 ዓመታት ሞሉት፡፡ ጋዜጣው በእነዚህ ዓመታት በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፏል፡፡