አዲሱ የአዳማ ንግድ ምክር ቤት ቦርድ ዋና ጸሐፊውን አገደ

የአዳማ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ቦርድ የምክር ቤቱን ዋና ጸሐፊ አቶ ግርማ መንገሻን ላልተወሰነ ጊዜ ከሥራና ከደመወዝ ያገደ ሲሆን፣ በጊዜያዊነት ሌላ ዋና ጸሐፊ መሰየሙ ተገለጸ፡፡