የአረና አመራር አባል ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከእስር ተፈቱ

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ጽሑፎች የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በሁመራ ከተማ ሲበትኑ ባለፈው ሳምንት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለዋል የተባሉት የአረና ትግራይ አመራር አባል ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ተፈቱ፡፡