የዩክሬን ወቅታዊ ሁኔታ

በዩክሬን የሰፈነው ውጥረት ተባብሶ ዛሬ ወደ ግጭት ተሸጋግሯል ። በዛሬው እለት የዩክሬን ወታደሮች ምሥራቅ ዩክሬን ከሚገኙት መፍቅሬ ሩስያ ኃይሎች ጋር ተጋጭተው ቢያንስ ሁለት ሚሊሽያዎችን መግደላቸውን መንግሥት አስታውቀዋል ።