የጠ/ሚንስትር ኃ/ማርያም ማብራሪያ

ጠ/ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት፤ ዛሬ ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በመገኘት መንግሥታቸው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ያከናወነውን የአቅድ አፈጻጸም ማቅረባቸውን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል።