የጊኒ ቢሳው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ
ጊኒ ቢሳው ውስጥ ለብዙ ጊዜ ሲተላለፍ የቆየው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እሁድ ሚያዝያ 5 ቀን፥ 2006 ዓም ይካሄዳል። የሀገሪቱ ሕዝብ እአአ በ2012 ዓመ መፈንቅለ መንግሥት ከተካሄደ ወዲህ አንድ ሕጋዊ መንግሥት እንዲመሠረት ሲጠብቅ ነው የቆየው።
ጊኒ ቢሳው ውስጥ ለብዙ ጊዜ ሲተላለፍ የቆየው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እሁድ ሚያዝያ 5 ቀን፥ 2006 ዓም ይካሄዳል። የሀገሪቱ ሕዝብ እአአ በ2012 ዓመ መፈንቅለ መንግሥት ከተካሄደ ወዲህ አንድ ሕጋዊ መንግሥት እንዲመሠረት ሲጠብቅ ነው የቆየው።