የኬንያ ጦር ዘመቻ በሶማልያ እና የአሸባብ ዛቻ

በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ ትናንት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጣለው ጥቃት ቢያንስ አምሥት ሰዎች ሲገደሉ ወደ ዘጠኝ የሚጠጉም ቆስለዋል።