የሶማሊያው ቀውስና የአሸባብ ይዞታ

በሶማሊያ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል በምህፃሩ AMISOM ና የሶማሊያ መንግሥት ወታደሮች መቅዲሾ የሚገኙ የሶማሊያውን ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብን ስልታዊ ይዞታዎች አስለቅቀው መያዛቸውን መንግሥት አስታውቋል ።