የሶማሊያው ቀውስና የአሸባብ ይዞታ
በሶማሊያ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል በምህፃሩ AMISOM ና የሶማሊያ መንግሥት ወታደሮች መቅዲሾ የሚገኙ የሶማሊያውን ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብን ስልታዊ ይዞታዎች አስለቅቀው መያዛቸውን መንግሥት አስታውቋል ።
በሶማሊያ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል በምህፃሩ AMISOM ና የሶማሊያ መንግሥት ወታደሮች መቅዲሾ የሚገኙ የሶማሊያውን ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብን ስልታዊ ይዞታዎች አስለቅቀው መያዛቸውን መንግሥት አስታውቋል ።