አስመጪዎች የቃሊቲ ጉምሩክ እያስመረረን ነው አሉአስመጪዎች የቃሊቲ ጉምሩክ እያስመረረን ነው አሉ

የተለያዩ ዕቃዎችን ከውጭ አገር የሚያስመጡ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሥር የሚገኘው የቃሊቲ ጉምሩክ በየጊዜው በክሬን ብልሽትና በኤሌክትሪክ መቋረጥ ሰበብ ለተለያዩ አላስፈላጊ ወጪዎች እየዳረገን ነው ሲሉ አማረሩ፡፡