የአፍሪቃ አየር መስመሮችና የበረራ ድርሻቸው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የአፍሪቃ የበረራ እህት ድርጅቶች በአህጉሩ ባለው የበረራ ገበያ ላይ ያላቸውን ድርሻ ከፍ ለማድረግ ተጠናክረውሊሰሩ እንደሚገባ አስታወቁ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የአፍሪቃ የበረራ እህት ድርጅቶች በአህጉሩ ባለው የበረራ ገበያ ላይ ያላቸውን ድርሻ ከፍ ለማድረግ ተጠናክረውሊሰሩ እንደሚገባ አስታወቁ።