የአፍሪቃ አየር መስመሮችና የበረራ ድርሻቸው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የአፍሪቃ የበረራ እህት ድርጅቶች በአህጉሩ ባለው የበረራ ገበያ ላይ ያላቸውን ድርሻ ከፍ ለማድረግ ተጠናክረውሊሰሩ እንደሚገባ አስታወቁ።