ናይጄሪያዊው ቢሊየነር በኢትዮጵያ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሊገነቡ ነው

ዳንጐቴ ግሩፕ የተሰኘው ግዙፍ ኩባንያ ባለቤት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር በኢትዮጵያ የሲሚንቶ ፋብሪካ በ400 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ለመገንባት በዝግጅት ላይ እንደሆኑ ታወቀ፡፡