ሰበር ዜና – ማኅበረ ቅዱሳን ለአብነት መምህራን ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ታገደ

ማኅበረ ቅዱሳን

ማኅበረ ቅዱሳን

  • የማኅበሩ አመራር እግዱን አስመልክቶ ዛሬ ረፋድ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል
  • ከ200 በላይ የጉባኤው ተሳታፊ የአብነት መምህራን አዲስ አበባ ገብተዋል
  • ፓትርያርኩና አንዳንድ ሊቃነ ጳጳሳት በቅዱስ ሲኖዶስ ልዕልናና በሕገ ወጥ ሰባክያን ላይ ያላቸው አቋም በከፍተኛ ደረጃ እየተሸረሸረ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤን ውሳኔ በቀጥታ እየተፃረሩ ነው