ድርጅቶች ቪሳት ማስገባት የሚያስችላቸው መመርያ ወጣ Ethiopian Reporter October 1, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንቅሰቃሴያቸው በአብዛኛው በኢንተርኔት ላይ የተመረኮዘ ኩባንያዎችና ድርጅቶች፣ ቪሳት የተባለውን በሳተላይት አማካይነት የኢንተርኔትና የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን መሣርያ ማስገባት የሚያስችላቸውን መመርያ ማውጣቱን አስታወቀ፡፡