በእጅ ስልክ ፤ ጽሑፍ ፣ ንባብና መረጃ የማግኛ ዘዴ፣

ከኅትመት ወደ ኮምፒዩተር፤ ተሸጋግረው፤ በ Unicode ዓለም አቀፍ ደረጃ ይዘው ከሚገኙት ፊደላት መካከል፤ አንዱ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሁሉ የጋራ መገልገያ ለመሆን የቻለው ፤ መሠረቱ የግዕዝ የሆነው፤ አማርኛና ሌሎቹም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት ፊደል ነው።