በመኪና አደጋ ሕይወታቸው ያለፈው አርቲስቶች የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ይፈጸማል

በአዲሷ ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ባህል ለማስተዋወቅ በመጓዝ ላይ የነበሩት በብዛት የሕወሓት ታዋቂ ታጋዮች የሚገኙበት የአርቲስቶች ቡድን በገጠመው የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኙ ሕይወት አልፏል፡፡