የፖለቲካ ፓርቲዎች የመከራከሪያ አጀንዳቸውን ለጋራ ምክር ቤቱ አቀረቡ

• ኢሕአዴግና መኢብን አቋማቸው አንድ በመሆኑ አላቀረቡም

የጋራ መድረክ ለመመሥረት ተስማምተው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የጋራ መድረክ የመሠረቱት 55 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በቀጣይ የሚወያዩበትን ወይም የሚከራከሩበትን የየራሳቸውን አጀንዳ ለመድረኩ ማቅረባቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡