ተቃዉሞ ሰልፍና እስራት በካይሮ

የግብፅ የሽግግር መንግስት የሙስሊም ወንድማማቾች ማኅበርን በአሸባሪነት ከፈረጀ በኋላ ዛሬ ለተቃዉሞ የወጡ ደጋፊዎቹ ከፖሊስ ጋ ተጋጭተዋል። ድንጋይ ይወረዉሩ እንደነበር የተገለጸዉን የቡድኑን ደጋፊዎች ለመበተንም ፖሊስ የሚያስለቅስ ጭስ ተጠቅሟል።