የቁጫ አቤቱታና አንድነት ፓርቲ

በደቡብ ክልል የቁጫ ብሄረሰብን በሚመለከት ተደጋጋሚ ችግር እንግልቶችና የሰዉ ህይወትም የጠፋበት በመሆኑ አሳሳቢ ደረጃ ደርሷል ሲል አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ አስታወቀ። የፓርቲዉ አመራር አባላት አካባቢዉን ሄደዉ በመጎብኘትም ዘገባ አቅርበዋል።