የዓማዓቱን የልማት ግብ በ2013

የዓማዓቱን የልማት ግብ ከማሳካት አኩዋያ በርካታ የኣፍሪካ ኣገሮች ኣበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆናቸው ተመለከተ።
የጸረ ድህነት ግብረ ኃይል የተሰኘው ቡድን ይፋ ባደረገው የ2013 ዓመታዊ ዘገባ በሰረት ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስት የኣፍሪካ ኣገሮች የዓመዓቱን የልማት ግብ ከማሳካት አኩዋያ የቀዳሚነቱን ስፍራ ይዟል።