ኤድስ እና የወጣቱ ግንዛቤ

የዓለም የኤድስ ቀን ባለፈው እሁድ በዓለም ዙሪያ ታስቦ ውሏል። በአጠቃላይ የHIV ቫይረስ በደማቸው የሚገኝ ሰዎች ቁጥር ቢቀንስም በወጣቶቱ ዘንድ ቁጥሩ በእጥፍ መጨመሩን ነው ሰሞኑን የወጣው የተመድ ዘገባ የሚያስረዳው። «ኤድስ እና የወጣቱ ግንዛቤ» የዛሬው የወጣቶች ዓለም ርዕስ ነው።