የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተ.መ.ድ ጉባኤ
በጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ስድሳ አምስተኛዉን የተ.መ.ድ ጉባኤ ለመካፈል በሳምንቱ መጀመርያ ኒዮርክ ገብተዋል። መራሂተ መንግስቷን ተከትለዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተር ቬለም ትናንት ወደ ዪናይትድ ስቴትስ አምርተዋል።
በጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ስድሳ አምስተኛዉን የተ.መ.ድ ጉባኤ ለመካፈል በሳምንቱ መጀመርያ ኒዮርክ ገብተዋል። መራሂተ መንግስቷን ተከትለዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተር ቬለም ትናንት ወደ ዪናይትድ ስቴትስ አምርተዋል።