የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ይዞታ DW Amharic September 22, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ኢትዮጵያ በአፍሪቃ ክፍለ-ዓለም ውስጥ ቢቀር ባለፉት አምሥትና ስድሥት ዓመታት በተፋጠነ የኤኮኖሚ ዕድገት የምትራመደው አገር መሆኗ ሲነገር ቆይቷል።