ፋይናንስ ቢሮ በአመራሮቹ ላይ ‹‹የኪራይ ሰብሳቢነት›› ችግር መኖሩን አመነ Ethiopian Reporter September 17, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚያስተዳድራቸው ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ‹‹የአመለካከትና የኪራይ ሰብሳቢነት›› ችግሮች እንዳሉባቸው ገለጸ፡፡