ኤርትራ፦ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች የታሰሩበት ዓስረኛ አመት

የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ባለመጠበቅ REPORTERS WITHOUT BORDERS የተባለው የሰብዓዊ መት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ዝርዝር መሰረት ኤርትራ ከ 175 አገሮች 175ተኛ ቦታን ይዛ ትገኛለች።