ዋሽንግተን-የአል-ቃኢዳ የሽብር ጥቃት ሥጋት

«ኦስማ ቢን ላደን በተገደለበት ወቅት ከተሰበሰቡ የሥለላ መረጃዎች እንደተረዳነዉ አል-ቃኢዳ እንደ 9/11 ባሉ በታዋቂ ዕለታትና በዓላት ወቅት አደጋ ለመጣል ፍላጎት አለዉ።