ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር የመንግሥት መሥርያ ቤቶችን አስጠነቀቀ

በሚመለከተው አካል ባልፀደቀላቸው የራሳቸው መመርያ የሠራተኛ ድልድል የሚያደርጉ አንዳንድ የመንግሥት ተቋማትን ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡