የምዕራቡ ዓለም የስለላ ተቋማትና ሊቢያ

የዩናይትድ ስቴትስ፤ የእንግሊዝና የጀርመን የስለላ ተቋማት ከሊቢያዉ መሪ ኮሎኔል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋ ምስጢራዊ የመረጃ ልዉዉጦችን ያደርጉ እንደነበር ሰሞኑን የወጡ ዘገባዎች እያመለከቱ ነዉ።