ከኃላፊነታቸው የተነሱት የንግድ ባንክ ከፍተኛ አመራር ቢሮ ታሸገ
– አንደኛው አመራር አራት ደረጃ ዝቅ ተደርገው ተመድበዋል
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ባስተላለፉትና በጻፉት ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው ተነስተው የነበሩት አቶ ክፍለ ጽዮን ማሞ የቢሮአቸው ቁልፍ ተቀይሮ መታሸጉን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ባስተላለፉትና በጻፉት ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው ተነስተው የነበሩት አቶ ክፍለ ጽዮን ማሞ የቢሮአቸው ቁልፍ ተቀይሮ መታሸጉን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡