የአውሮፓ ሕብረት የሶሪያ ማዕቀቡን አስፋፋ

መንግሥት የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለመቅጨት የጭካኔ ዕርምጃ መውሰድ በቀጠለባት በሶሪያ የተፋጠነ የመንግሥት ለውጥ ይደረግ ዘንድ ፈረንሣይ ጥሪ አደረገች።