በአፍሪቃ የተስፋፋው የጡትና የማኅጸን ጫፍ ካንሠር ፣ DW Amharic September 1, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ አገሮች፣ በበቂ ደረጃ ግንዛቤ ባለመጨበጥ፤ የሴቶች ጡትና የማህጸን ጫፍ ነቀርሳ(ካንሠር) እጅግ በመስፋፋት ላይ ነው።