በአፍሪቃ የተስፋፋው የጡትና የማኅጸን ጫፍ ካንሠር ፣

ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ አገሮች፣ በበቂ ደረጃ ግንዛቤ ባለመጨበጥ፤

የሴቶች ጡትና የማህጸን ጫፍ ነቀርሳ(ካንሠር) እጅግ በመስፋፋት ላይ ነው።