በአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሰጠ አስተያየት

በአባል አገሮች መካከል የተፈጠረው የሀሳብ ልዩነት በሊቢያ የሽግግር መንግስት ላይ ብዙም የሚያመጣው ችግር እንደሌለ ነው። የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኝ – ፉአድ ሄክማት ዛሬ ለዶይቸ ገለፁ።