ይደረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ
ይህንን የማፊያ ቡድን በማፍረስ ታሪክ ይስሩ!
ግርማ ሠይፉ ማሩ
በ2005 ዓ.ም. የምክር ቤት ዘመን መጨረሻ ላይ የደህንነት መስሪያ ቤቱን በሚኒስትር ደረጃ ለማዋቀር የሚረዳ አንድ አዋጅ ለምክር ቤት ቀርቦ ፀድቆዋል። ይህ አዋጅ ሲፀድቅ ከነቅሬታዬ ያለኝን ድጋፍ መስጠቴ ይታወቃል።
ይህንን የማፊያ ቡድን በማፍረስ ታሪክ ይስሩ!
ግርማ ሠይፉ ማሩ
በ2005 ዓ.ም. የምክር ቤት ዘመን መጨረሻ ላይ የደህንነት መስሪያ ቤቱን በሚኒስትር ደረጃ ለማዋቀር የሚረዳ አንድ አዋጅ ለምክር ቤት ቀርቦ ፀድቆዋል። ይህ አዋጅ ሲፀድቅ ከነቅሬታዬ ያለኝን ድጋፍ መስጠቴ ይታወቃል።