ይደረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ

የተከበሩ ግርማ ሠይፉ ማሩ, Girma Seifuይህንን የማፊያ ቡድን በማፍረስ ታሪክ ይስሩ!

ግርማ ሠይፉ ማሩ

በ2005 ዓ.ም. የምክር ቤት ዘመን መጨረሻ ላይ የደህንነት መስሪያ ቤቱን በሚኒስትር ደረጃ ለማዋቀር የሚረዳ አንድ አዋጅ ለምክር ቤት ቀርቦ ፀድቆዋል። ይህ አዋጅ ሲፀድቅ ከነቅሬታዬ ያለኝን ድጋፍ መስጠቴ ይታወቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ …