የኢትዮጵያና የግብፅ ባለሥልጣናት ካይሮ ሊገናኙ ነው Ethiopian Reporter August 31, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics – ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ወደ ካይሮ ያቀናሉ ተብሎ ይጠበቃል የኢትዮጵያና የግብፅ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በሁለትዮሽ የጋራ ጉዳይ ላይ ለመወያየት በመስከረም አጋማሽ ላይ በካይሮ ይገናኛሉ፡፡