የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ም/ቤት
በአዲሱ የጥናት ውጤት መሠረት ፣ የየብስ የመሬትና የከባቢ አየር ሙቀት መጠን ፣ ከተተነበየው በላቀ ሁኔታ በሲሦ ይጨምራል ነው የተባለው። እ ጎ አ እስከ 2100 ዓ ም፤ ውቅያኖሶች፤ ከባህር ልክ በላይ ከ 26 -82 ሴንቲሜትር ከፍታ ይኖራቸዋል ማለት ነው።
በአዲሱ የጥናት ውጤት መሠረት ፣ የየብስ የመሬትና የከባቢ አየር ሙቀት መጠን ፣ ከተተነበየው በላቀ ሁኔታ በሲሦ ይጨምራል ነው የተባለው። እ ጎ አ እስከ 2100 ዓ ም፤ ውቅያኖሶች፤ ከባህር ልክ በላይ ከ 26 -82 ሴንቲሜትር ከፍታ ይኖራቸዋል ማለት ነው።