አይኤምኤፍ የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ሚዛኑን እየሳተ ነው አለ

– ልል የሆነ የገንዘብ ፖሊሲ ለዋጋ ግሽበት ዋነኛ ምንጭ ነው አለ
– የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ጫና እየበዛበትና እምነት እያጣ ነው ብሎዋል
– እስከ 2015/16 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ6.5 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ተንብዮአል
– መንግሥት በአይኤምኤፍ ሪፖርት በመበሳጨቱ እንዳይሰራጭ አግዷል