ባለ 200 ብር ኖት ገበያ ውስጥ እንዲገባ ግፊት እየተደረገ ነው Ethiopian Reporter August 20, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በአሁኑ ወቅት በግብይት ላይ ከሚገኙ የብር ኖቶች ከፍተኛ ነው ከሚባለው ከባለመቶ ብር ኖት በተጨማሪ፣ የ200 ብር ኖት ገበያ ውስጥ እንዲገባ ግፊት እየተደረገ መሆኑ ታወቀ፡፡