የናይሮቢው ጥቃትና የኢትዮጵያ አቋም
በኬኒያ ናይሮቢ ባለፈው ቅዳሜ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት ኣጥብቃ
እንደምታወግዝ ኢትዮጵያ አስታወቀች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቃል ኣቀባይ አቶ
ጌታቸው ረዳ እንደሚሉት ኢትዮጵያ የሽብር ጥቃትን ለመከላከል ከኬኒያ
ጋር ተባብራ ትሰራለች የአፍሪካ ቀንድ
በኬኒያ ናይሮቢ ባለፈው ቅዳሜ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት ኣጥብቃ
እንደምታወግዝ ኢትዮጵያ አስታወቀች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቃል ኣቀባይ አቶ
ጌታቸው ረዳ እንደሚሉት ኢትዮጵያ የሽብር ጥቃትን ለመከላከል ከኬኒያ
ጋር ተባብራ ትሰራለች የአፍሪካ ቀንድ