የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መግለጫ

በመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ የመኢአድ አመራር ለተፈጠረው ልዩነት እና የስልጣን ሽኩቻ መፍትሄ እንዳገኘለት ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።