ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ በንግድ ምዝገባው ላይ ጥናት እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጡ Ethiopian Reporter August 13, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአዲሱ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ አዋጅ ጋር ተያይዞ፣ ካፒታላቸውን ቀንሰው ለመመዝገብ የሚቀርቡ ነጋዴዎች ጉዳይ እየፈጠረ ያለውን ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል ጥናት እንዲጠና የፍትሐ ሚኒስቴርን፣ የንግድ ሚኒስቴርንና የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንን አዘዙ፡፡