‹‹አባ ኮራፕት ሰፈር››
ሕገ መንግሥታችን፣ ሕጎቻችን፣ መመርያዎቻችን ሁሉ፣ ባለሥልጣንና ሹመኛ ከሆንክ ሕዝብንና አገርህን በቅንነት አገልግል፡፡ ባለሀብት ከሆንክም ሕጉ በሚፈቅድልህ መሠረት ተንቀሳቅሰህ አገርህን እየጠቀምክ ራስህንም ጥቀም፤ አጠናክር፡፡
ሕገ መንግሥታችን፣ ሕጎቻችን፣ መመርያዎቻችን ሁሉ፣ ባለሥልጣንና ሹመኛ ከሆንክ ሕዝብንና አገርህን በቅንነት አገልግል፡፡ ባለሀብት ከሆንክም ሕጉ በሚፈቅድልህ መሠረት ተንቀሳቅሰህ አገርህን እየጠቀምክ ራስህንም ጥቀም፤ አጠናክር፡፡