የላምፔዱዛ ስደተኞች

የኢጣሊያ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች ይፋ እንዳደረጉት፤ በአንዲት ወደ ሶስት መቶ የሚጠጉ ስደተኞችን ባሳፈረች የአሳ አጥማጆች ጀልባ የ25 ሰሜን አፍሪቃውያን አስክሬን አግኝተዋል።