ሶርያና ዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ
ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ የሶርያ የመንግስት ኃይሎች ሰልፈኞች ላይ ተኩስ ከፍቶ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት ካጠፋ በኋላ ዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ የትችት ናዳዉን በፕሬዝደንት ባሽር አላሳድ ላይ አዉርዷል።
ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ የሶርያ የመንግስት ኃይሎች ሰልፈኞች ላይ ተኩስ ከፍቶ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት ካጠፋ በኋላ ዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ የትችት ናዳዉን በፕሬዝደንት ባሽር አላሳድ ላይ አዉርዷል።