የጸጥታው ም/ቤት የዳርፉርን ተልዕኮ አራዘመ DW Amharic July 30, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የተ.መ.ድ የጸጥታዉ ምክር ቤት በሱዳን ዳርፉር ያሰማራዉን የጸጥታ ጥበቃ ጓድ እና የአፍሪቃዉን ህብረት የጥበቃ ጓድ ተልኮ ለአንድ አመት ለማራዘም ወሰነ።