የጸጥታው ም/ቤት የዳርፉርን ተልዕኮ አራዘመ

የተ.መ.ድ የጸጥታዉ ምክር ቤት በሱዳን ዳርፉር ያሰማራዉን የጸጥታ ጥበቃ ጓድ እና የአፍሪቃዉን ህብረት የጥበቃ ጓድ ተልኮ ለአንድ አመት ለማራዘም ወሰነ።