የደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ድርቁና ርዳታ

የድርቅና ረሐቡ ችግር በምግብ ርዳታ ብቻ የሚወገድ ባለመሆኑ ገበሬዉ እራሱን ለዘላቂዉ የሚችልበት ሥልት ሊቀየስ ይገባል።