መድረክ የአገሪቱን የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ለመታደግ ከኢሕአዴግ ጋር ለመደራደር ጥያቄ አቀረበ
– ሕዝቡና ሌሎች ተቃዋሚዎች ጫና እንዲፈጥሩም ጠይቋል
(በየማነ ናግሽ)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ የአገሪቱን የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ለመታደግ አምስት ዓበይት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ለመደራደርና ለመነጋገር ለኢሕአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡
(በየማነ ናግሽ)
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ የአገሪቱን የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ለመታደግ አምስት ዓበይት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ለመደራደርና ለመነጋገር ለኢሕአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡