ስምንት የሕወሕት የአመራር አባላት በፈቃዳቸው ከድርጅቱ ኃላፊነት ለቁቁ

(በጋዜጣው ሪፖርተር)

በመቀሌ ከተማ ላለፉት አራት ቀናት በተካሄደው የሕወሕት 1ዐኛ ጉባዔ፣ ስምንት የድርጅቱ ከፍተኛ የአመራር አባላት በገዛ ፈቃዳቸው ከድርጅቱ ኃላፊነት መልቀቃቸው ታወቀ፡፡