የሐምሌ ጨረቃ – አንዷለም አራጌ ዋለ (ከቃሊቲ ማጎሪያ)

አንዷለም አራጌ ዋለ Andualem Aragie Walleክፍል ሁለት

በሀገሬ ሰማይ ስር በሚደረገው የተቃውሞ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ከኢዴፓ እስከ አንድነት ፓርቲ ድረስ በመሳተፍ ለአስራ ሦስት ዓመታት ያህል የምችለውን አስተዋጽኦ አድርጌያለሁ። ይህ ኹነትም የፓርቲዎችን ጓዳ ፈትሼ ግንዛቤ እንዳገኝ ስላመቻቸልኝ፣ በቀጣይ ህዝባችን የፖለቲካና ሰብአዊ መብቶቹ ተከብረው ነፃነቱን እንዳያገኝ እንቅፋት ሊሆኑ ይችላሉ ብዬ የማስባቸውን ነጥቦች እንደሚከተለው ለማቅረብ እወዳለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ …