በኢትዮ ቴሌኮም ላይ የተመሰረተው ክስና የሰራተኞች ስሞታ

የኢትዮጵያ ሰራተኞች እና አሰሪዎች ወሳኝ ቦርድ በሰራተኞቹ የተከሰሰውን ኢትዮ ቴሌኮምን ጉዳይ በዛሬው ዕለት ተመልክተዋል።