“ደጀ ሰላም” የማ/ቅዱሳን ናት በሚል ለተስተናገደ ጽሑፍ የተሰጠ ማስረጃዊ ምላሽ

ደጀ ሰላም የማ/ቅዱሳን ናት በሚል የተለያዩ የተሐድሶ መናፍቃን ብሎጎች ሲጽፉ ከመቆየታቸውም በላይ ኢትዮጵያን ሪቪው ላይ ጽሑፋቸውን እስከማውጣት ደርሰዋል (ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)። ለብልግናቸው መልስ መስጠት ባይገባንም “ማስረጃ” ብለው ያቀረቡትን ማታለያ ግን ዝም ብለን ልናልፈው አልፈቀድንም… [ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ]